Divine Wisdom
Devotional article
Wednesday, August 21, 2013
ስውር እጅ
ስውር
እጅ
የመከራ
እሳት
የተግዳሮት
ብዛት
የስብራት
መአት
ተፈራርቆ
ባይነት
ዛሬስ
አበቃ
ስል
አሁን
አለፍኩ
ስል
አየሁ
ሲግተለተል
ልክ
እንደ
ኮክቴይል
ድንገት ስል ጨረስኩኝ
ሌላ
እየቀደመኝ
ተፈራርቆ
እያሸኝ
እያንገደገደኝ
የምወድቅ
መስሎኝ
ስንቱን
ክፉ
አሳየኝ
ግን
ምህረት
በዛና
ዛሬን
አየሁና
በሀይል ተገርምኩኝ
ልቤም
በምስጋና
ወርዶ
ሰገደና
ሳመ
ስውር
እጁን
ያዳኝ
የንጉሱን
!
No comments:
Post a Comment
Newer Post
Home
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment